📢 የስብሰባ ጥሪ ለተከበራችሁ የማህበሩ አባላት፣ በ01/13/2018 ዓ.ም የሚካሄደውን የማህበራችን አጠቃላይ ስብሰባ በተመለከተ ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በክብር እንጠራችኋለን። አጀንዳዎች የ2016 እና 2017 ዓ.ም የኦዲት ሪፖርት ይቀርባል። የ6 ዓመት የሥራ እንቅስቃሴ ሪፖርት ይቀርባል። የ2019 ዓ.ም ዕቅድ ይቀርባል። አዲስ የሥራ አስፈጻሚዎችና የኮሚቴ አባላት ምርጫ ይካሄዳል። 📍 አድራሻ፡ ፈረንሳይ ለጋሲዮ አደባባይ፣ የካ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ፣ የቀድሞው ካራ ማራ ት/ቤት አዳራሽ። 🕒 ሰዓት፡ ጠዋት 2፡30 ማሳሰቢያ፡ ሁሉም አባላት በሰዓቱ እንዲገኙ በአክብሮት እየገለፅን በእለቱ ያልተገኙ አባት ቅጣቱ 500.00መሆኑን እንገልፃለን ።
የተቋሙ ዋና ዋና አፈጻጸሞች
ጠቅላላ አባላት
ጠቅላላ ቁጠባ
የተሰጠ ብድር
ዓመት ልምድ
ለአባላት የምንሰጣቸው አገልግሎቶች
ምዝገባ፣ መረጃ ማስተካከያ እና የአባላት ክትትል።
ፈጣን የቁጠባ እና የብድር አገልግሎቶች።
የፋይናንስ ሪፖርቶች እና የአፈጻጸም ትንተና።